abaselama.org
Aba Selama: April 2014
http://www.abaselama.org/2014_04_01_archive.html
ስለ አባ ሰላማ ብሎግ. Friday, April 25, 2014. 8220;ተፈሥሒ ማርያም ለአዳም ፋሲካሁ. ወማዕዶታ ለሔዋን እንተ ይእቲ ዐፅመ ገቦሁ. የአዳም ፋሲካ እና የጎኑ አጥንት የምትሆን የሔዋን መሸጋገሪያዋ. ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ”. ይህ ኢመጽሐፍ ቅዱሳዊ ድርሰት በመጽሐፈ ሰዓታት ውስጥ የሚገኝና በበዓለ ኀምሳ ዘወትር ማለዳ ከጸሎተ . ኪዳን አስቀድሞ በሚደርሰውና የአፄ ዘርዐ ያዕቆብ “ወንጌል” ወደሆነው ተአምረ ማርያምና ሌሎች አዋልድ መጻህፍት ምንባብ የሚያንደረድረው ድርሰት፣ ማርያምን “የአዳም ፋሲካ” እና “ሔዋንን ከሞት ወደሕይወት ያሸጋገረች ናት” ይላል፡፡ እንዴት የሚያሳዝን ድርሰት ነው! ይህን ጥያቄ መመለስ ቀላል ነው፡፡ ማንም ኦርቶዶክሳዊ አማኝ ፋሲካህ ማነው? ተብሎ ቢጠየቅ ፋሲካዬ ክርስቶስ ነው ማለቱ አይቀርም፡፡. Links to this post. Links to this post.
abaselama.org
Aba Selama: February 2015
http://www.abaselama.org/2015_02_01_archive.html
ስለ አባ ሰላማ ብሎግ. Saturday, February 28, 2015. ቤተ ክርስቲያን በአደጋ ክበብ ውስጥ (ክፍል ሁለት). 160; . 160; Read in PDF. 160; . 160; . 11 . የእግዚአብሔርን እውነተኛ አስተማሪነት (ኢሳ.30፥20) አለመቀበል . Links to this post. Friday, February 27, 2015. ይቅርታ መጠየቅ ታላቅነት፣ ይቅር ባይነት ደግሞ ጀግንነት ነው! ከሰደንቅ ጋዜጣ ላይ የተወሰደ). በመንግሥት ታግዳ ከኅትመት ውጪ የሆነችው ‹‹የአዲስ ጉዳይ መጽሔት›› ዓምደኛ የሆኑት አቶ ሰለሞን ተሰማ ባለፈው ሳምንት በዚሁ በሰንደቅ ጋዜጣ ላይ ባስነበቡን ጽሑፍ የዚሁ ጋዜጣ ም/ዋና . Links to this post. የትግራይ ምሥራቃ...
abaselama.org
Aba Selama: August 2014
http://www.abaselama.org/2014_08_01_archive.html
ስለ አባ ሰላማ ብሎግ. Wednesday, August 27, 2014. ማርያም ቤዛዊተ ኩሉ ዓለም ብትባል ችግሩ ምንድነው? 8221; ይህ የአላዋቂ አስተያየት ነው፡፡ ለዳንኤልና ለመሰሎቹ መጽሐፍ ቅዱስ የክርስትና ትምህርት ሁሉ ምንጭ ሳይሆን ከቤተክርስቲያን መጻሕፍት አንዱ ነው፡፡ ያሳዝናል! እንዲህ ከሚያምንና ከሚያስተምር ስብስብ የጠራ የክርስትና ትምህርት ማግኘት ዘበት ነው፡፡ ታዲያ ማርያም ቤዛዊተ ዓለም ብትባል ምን ችግር አለው ቢሉ ምን ይደንቃል፡፡. Links to this post. Saturday, August 23, 2014. በጾመ ፍልሰታ ሲመለክ የሠነበተው ማነው? 160; Read in PDF. 160;በኦርቶዶክስና በካቶሊክ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ ግን እርሷን በማክበር ስም ድንግል ማርያም እየተመለከች ትገኛለች፡፡ በዚህ ሐሣብ ብዙዎች እንደማይስማሙ ይታወቃል፡፡...የሰው ልጅ በኑሮው ውስጥ...
abaselama.org
Aba Selama: “ጌታ ሆይ፥ በISIS ይህን ኃጢአት አትቍጠርባቸው”
http://www.abaselama.org/2015/04/isis.html
ስለ አባ ሰላማ ብሎግ. Wednesday, April 22, 2015. 8220;ጌታ ሆይ፥ በISIS ይህን ኃጢአት አትቍጠርባቸው”. ምንጭ፡- የዲያቆን አቤንኤዘር ተክሉ ገጽ. በድጋሚ በግፈኛው ISIS ለተሰው ክርስቲያን ኤርትራውያን ፣ ኢራቃውያን ቤተሰቦች ጌታ መንፈስ ቅዱስ መጽናናትን እንዲያድላቸው ብርቱ ጸሎታችን ነው! ክርስትና ገና ከኢየሩሳሌም ሳይወጣ ፤ ያመኑት የመጀመርያው ወደስምንት ሺህ የሚጠጉ ክርስቲያኖች በአንድነት ተቀምጠው ሳሉ እስጢፋኖስ በስምንት ሺህ አማኞች ላይ አሳላፊ ሆኖ እያገለገለ ባለበት ወራት፥ “የነፃ ወጪዎች ከተባለችው ምኵራብም ከቀሬናና ከእስክንድርያም ሰዎች ከኪልቅያና ከእስያም ከነበሩት አንዳንዶቹ ተነሥተው እስጢፋኖስን ይከራከሩት ነበር፤” (ሐዋ.6፥9). ጌታን በአድመኝነት አሳልፈው የሰጡት እኒያው ሰዎችና መሪዎች ዛሬም በእስጢፋኖስ ላይ ተነሳሱበት፡፡ ተኩላው...እስጢፋኖስ በተ...
abaselama.org
Aba Selama: በስደት ላይ የሚገኘው ቅዱስ ሲኖዶስ 41ኛ መደበኛ ጉባኤውን አጠናቀቀ።
http://www.abaselama.org/2015/05/41.html
ስለ አባ ሰላማ ብሎግ. Tuesday, May 5, 2015. በስደት ላይ የሚገኘው ቅዱስ ሲኖዶስ 41ኛ መደበኛ ጉባኤውን አጠናቀቀ።. ከሚያዚያ 21 እስከ 23 2007 ዓ. ም በባልቲሞር የኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ሲካሄድ የሰነበተው የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ ከወትሮው ለየት ያለበት ነገር ብዛት ያላቸው ካህናት መገኘታቸው፣ እንዲሁም ጳጳሳት እና ካህናት የተለያየ ጉባኤ ያካሄዱበት መሆኑ ነው። ድሮ ካህናቱ እና ጳጳሳቱ በቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ላይ እኩል ይወያዩበት የነበረው ሲኖዶስ ዘንድሮ ግን ካህናቱን ለብቻቸው እንዲሰበሰቡ በማድረግ ከጳጳሳት ጉባኤ አስወጥቷቸዋል።. ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ስለ ቤተ ክርስቲያናቸው ያቀረቡት ማብራሪያ ያለምንም ተቃውሞ ተቀባይነት አግኝቶ ታልፏል። ሚካኤል ቤተ ክርስቲያንንም ማጠናከር እንደሚገባ ታምኖባታል።. ቅዱስ ፓትርያርኩ ብፁዕ አቡነ ዮሐንስን እንደራሴ አድርገው ሹመው የነበረ ሲሆ...
abaselama.org
Aba Selama: June 2014
http://www.abaselama.org/2014_06_01_archive.html
ስለ አባ ሰላማ ብሎግ. Sunday, June 29, 2014. በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሊቀጳጳስ በብፁዕ አቡነ ዳንኤል ላይ የገዳሙ መነኮሳት አድመው በረሃብ እየቀጧቸው መሆኑ ተሰማ. Links to this post. Wednesday, June 25, 2014. ተአምረ ማርያም የተባለው መጽሐፍ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን እናት የቅ/ማርያምን የቅድስና ባህርይ አይወክልም! ምንጭ፡- ደጀ ብርሃን. Links to this post. Sunday, June 22, 2014. 160; Read in PDF. ለመሆኑ የሚታደሰው ምኑ ነው? 1 . ዋናው ነገር አንድ ነው፡፡. 11 ማርታን ወደ ማርያም የመቀየር ተሐድሶ. 4962;” (ሉቃ.10፥42)፡፡ እነማርታ ቤተ ክርስቲያኑን ሞልተውታል፤ ዳቦ ጋግሩ፤ ወጥ ሥሩ፤ልብስ...Links to this post. Thursday, June 19, 2014.
abaselama.org
Aba Selama: “ኀጢአቱን የሚሰውር አይለማም፤ የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል፡፡” (ምሳ. 28፥13)
http://www.abaselama.org/2015/05/2813.html
ስለ አባ ሰላማ ብሎግ. Sunday, May 3, 2015. 8220;ኀጢአቱን የሚሰውር አይለማም፤ የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል፡፡” (ምሳ. 28፥13). ሰው ማለት የማይሳሳት ሳይሆን መሳሳቱ በታወቀው ወይም በተነገረው ጊዜ “ተሳስቻለሁ” የሚልና ስሕተቱን ለማረም ዝግጁ የሚሆን ነው፡፡. 8220;ኀጢአቱን የሚሰውር አይለማም፤ የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል፡፡”. ሲል ኀጢአቱን በመሰወር ፈንታ በኀጢአቱ የተናዘዘና ያን ኀጢአቱን የተወ ሰው ምሕረትን ከእግዚአብሔር እንደሚቀበል ይመሰክራልና፤ ክርስቲያንም በንስሓ የተመለሰውን ሰው እግዚአብሔር በሚያየው በዚህ መንገድ መመልከት ይገባዋል እንጂ ያለፈውን እያሰበ ወደኋላ መመለስ የለበትም፡፡. ዳዊት ለምን እንዲህ አደረገ? አሁንስ በፊቱ ክፉ ትሠራ ዘንድ የእግዚአብሔርን ነገር ለምን አቃለልህ? ኬጢያዊውን ኦርዮን በሰይፍ መትተሃል1...
abaselama.org
Aba Selama: ማህበረ ቅዱሳንን ለመምራት የሚሞክር ሥውር አመራር አለ። (ዲ. ዳንኤል ክብረት) - - - Read PDF
http://www.abaselama.org/2011/07/read-pdf_26.html
ስለ አባ ሰላማ ብሎግ. Tuesday, July 26, 2011. ማህበረ ቅዱሳንን ለመምራት የሚሞክር ሥውር አመራር አለ። (ዲ. ዳንኤል ክብረት) - - - Read PDF. ይህ በዓይነቱ ልዩ የሆነ ጽሑፍ በደጀ ሰላም ከወጣ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ጽሑፉ ተነሥቷል። ጽሑፉ ብዙ ቁምነገሮችን ያዘለ ስለሆነ አባሰላማ ላይ እንዲወጣ ተደርጓል። ዲ. ዳንኤል ከጠቆማቸው ሀሳቦች መካከል ጥቂቶቹ፦. ከአመራርነት እራሴን ያገለልኩት መምህር ሙሉጌታ እንዳለው በልማት ሥራዎች ላይ ተመድቤ ስሠራ በተፈጠረ ድክመት አይደለም በእኔና በአመራሩ መካከል የአመለካከት ልዩነት ስለተፈጠረ፣ ይህንንም ልዩነት ተነጋግሮ ለመግባባት አመራሩ እምቢ ስላለ ነው።. የማህበሩ አመራር የዕለት ተእለት ነገሮችን ለማየት የሚሰበሰብ ስለቤተ ክርስቲያኒቱም በቂ መረጃ የሌለው ነው።. ማህበሩ ሥራውን ትቶ የገዛ አባላቱን እስከ መሰለል ደርሷል።. ማርያም ...
abaselama.org
Aba Selama: January 2015
http://www.abaselama.org/2015_01_01_archive.html
ስለ አባ ሰላማ ብሎግ. Thursday, January 29, 2015. አስተያየት መቀበል የተሳናቸው ጳጳሳት መጨረሻቸው ምን ይሆናል? Links to this post. Sunday, January 25, 2015. የተሐድሶ እንቅስቃሴ በሚያስገርም ፍጥነት እየሄደ ነው።. ከዛሬ አራት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ያለውን መንፈሳዊ እንቅስቃሴ ያለበትን ደረጃ በጽሑፍ አቅርቤ እንደነበረ ይታወሳል። በዚያ ጽሑፌ ማህበረ ቅዱሳንና የተሐድሶ አንቀሳቃሾችን ሁለቱ ኃያላን‚ በማለት ገልጫቸው ነበር አሁን ግን ኃያልነቱን ለተሐድሶዎች ብሰጥ የተሳሳትሁ አልሆንም። ከአራት ዓመት በኋላ ያለው እይታዬን ደግሞ እነሆ! Links to this post. Thursday, January 22, 2015. ቤተ ክርስቲያን ተሐድሶን ከመቀበል ይልቅ ለማጥናት ኮሚቴ የማቋቋሟ አንድምታ. 160; Read in PDF. እነዚህን ...
abaselama.org
Aba Selama: September 2014
http://www.abaselama.org/2014_09_01_archive.html
ስለ አባ ሰላማ ብሎግ. Friday, September 26, 2014. ከብዙዎች ልብ የጠፋውን መስቀል ማን ይፈልገው? በሐዋርያት ስራ ውስጥ እንደምናነበው አይሁድን ያስቸገራቸው የኢየሱስ ስም ሃያልነትና ፈዋሽነት እንጂ ዕፀ መስቀሉ አልነበረም፡፡ ሐዋርያት መመኪያ የእግዚአብሔር ኃይል እያሉ የጠሩት መስቀል ጌታችንንና መድሃኒታችን ኢየሱስ የተቀበለውን መከራ እንጂ የተሰቀለበትን እጸ መስቀል አልነበረም፡፡ ታዲያ የኢየሱስን ስም ሃያልነትና የመከራውን ስፍራ እንዲቀማ የተደረገው የእፀ መስቀል መቀበርና በንግሥት እሌኒ ከተቀበረበት የመውጣት ታሪክ ደራሲ ማን ይሆን? Links to this post. Tuesday, September 23, 2014. የኦክላንድ ደብረ ሰላም ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን እና የመድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ልዩነት በይቅርታ ተደመደመ።. 160; Read in PDF. Links to this post.