tekluabate.blogspot.com
Abyss: December 2014
http://tekluabate.blogspot.com/2014_12_01_archive.html
To be Human is to be Free! Saturday, 13 December 2014. ሃሰን ዑመር አብደላ በሚል የብዕር ስም . መጽሔት ላይ ይጽፉ የነበሩ አ. ቶ ዩሱፍ ያሲን . 8221;አሰባሳቢ ማንነት ባንድ ሃገር ልጅነት፣. የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ” . በሚል ርዕስ ያዘጋጁትን . ከሦስት ሳምንት በፊት . የኦስሎ ነዋሪዎች ባዘጋጁት ፕሮግራም ላይ አስመርቀዋል: በወቅቱም ከኦስሎና አካባቢዋ እንዲሁም ከሌሎች የአውሮፓ ሃገራት የመጡ ኢትዮጵያውያን በብዛት ተገኝተዋል: ሰዓት አልበቃ እስኪል ድረስ ሞቅ ደመቅ ያሉ ውይይቶች . ተካሂደዋል: ጥያቄዎችና ትችቶች ተነስተዋል: ምስጋናዎችና አድናቆቶችም እንዲሁ: ለተነሱ ወሳኝ መስለው ለታዩ ጉዳዮች ጸሐፊው አጠር አጠር ያሉ ግን ሞቅ ደመቅ ያሉ መልሶችንና እይታዎችን አቅርበዋል: የጋለውን ውይይት ከተመለከቱ በኋላም. Subscribe to: Posts (Atom).
tekluabate.blogspot.com
Abyss: አገራዊ ስሜት ለምን ይጎድለናል? ክፍል 2
http://tekluabate.blogspot.com/2014/06/2_7.html
To be Human is to be Free! Saturday, 7 June 2014. አገራዊ ስሜት ለምን ይጎድለናል? በክፍል አንድ ጽሁፌ ብዙ ኢትዮጵያዊ በቂ የአገር ስሜት እንደሌለው ሞግቻለሁ: አገራዊ ስሜት ማለትም አገራችንን በተመለከተ የሚነሱ ጉዳዮችን በነቃ አእምሮ ተከታትሎና መርምሮ የራስን ግንዛቤ መውሰድ ከዚያም የሚገባውን አስተዋጽዖ ማድረግ እንደሆነም ጠቁሜአለሁ: በስብሰባዎችና የውይይት መድረኮች መሳተፍ: የፖለቲካ ወይም የሲቪል ተቋማትን መምራት ወይም አባል መሆን: የራሱና የሌላ ሰው መብት ሲጣስ መቃወም: እድገትና ለውጥ በሚያመጡ ፕሮጄክቶች መሳተፍ ወዘተ የአገራዊ ፖለቲካዊ ስሜት የሚገለጥባቸው መንገዶች እንደሆኑም ለምሳሌነት አንስቻለሁ: ከዚያም. ለአገራዊ ስሜት በበቂ ሁኔታ አለመኖር ተጠቃሽ መንስኤዎችን ወይም ምክንያቶችን ለውይይት አቅርቤአለሁ:. በአንክሮ መገዛት እንዳለባቸው ያስተምራሉ: ...
tekluabate.blogspot.com
Abyss: January 2014
http://tekluabate.blogspot.com/2014_01_01_archive.html
To be Human is to be Free! Sunday, 5 January 2014. ጎጂ ባህሎቻችን (የመጨረሻው ክፍል). በዚህ የመጨረሻ ክፍል ከአስተሳሰባችንና ከአመለካከታችን ጋር ቀጥታዊ ግንኙነት አለው ብዬ የማስበውን ጎጂ ባህል አቀርባለሁ: ይህን ጎጂ ባህል በሚገባ መመርመርና ማስወገድ ከቻልን አገራችን ኢትዮጵያ ከምትገኝበት ሁለንታዊ ችግሮችና ቀውሶች ለመላቀቅ የሚያስችላትን ትክክለኛ መንገድ ልትይዝ ትችላለች: ቀጣይነት አስተማማኝና ሁሉን አቀፍ የሆነ የእድገታዊ ለውጥ መሰረት ሊጣል ይችላል: ነገር ግን ይህን ጎጂ ባህል ተቋቁሞ ማለፍና ለቀጣይ ብሄራዊ ለውጥ መስራት ፈታኝ እንደሆነ ግልጽ መሆን አለበት: ይህን ጎጂ ባህል አጠር አድርጌ ከገለጽኩ በኋላ መፍትሄ ጠቋሚ ሃሳቦች ላይ አተኩራለሁ:. Subscribe to: Posts (Atom). መከራ ላይ ላሉ ውድ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቼ!
tekluabate.blogspot.com
Abyss: Hailemariam Desalegn: Next Ethiopian Leader?
http://tekluabate.blogspot.com/2012/08/hailemariam-desalegn-next-ethiopian.html
To be Human is to be Free! Thursday, 30 August 2012. Hailemariam Desalegn: Next Ethiopian Leader? August 2012 post entitled “The ideal Ethiopian leader”, I argued that a leader’s demographic characteristics. Giving Hailemariam the very front seat is, to me, the ‘golden mean’ that should ‘represent’ all interest groups. Do you think this is weird? I got my own rationales. Mr HaileMariam Dessalegn,. One, the Ethiopian constitution, albeit in a very slippery way, grants the Vice PM the privilege to take ove...
tekluabate.blogspot.com
Abyss: October 2014
http://tekluabate.blogspot.com/2014_10_01_archive.html
To be Human is to be Free! Friday, 17 October 2014. ፓትርያርክ ብፁዕ አባ ማትያስና ተግዳሮቶቻቸው. 160;ጫናና ማስፈራራት እንደነ. Subscribe to: Posts (Atom). መከራ ላይ ላሉ ውድ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቼ! View my complete profile. D-Day: The Ethiopian Type. Hailemariam Desalegn: Next Ethiopian Leader? ፓትርያርክ ብፁዕ አባ ማትያስና ተግዳሮቶቻቸው. ብሄራዊ መግባባትና እርቅ ለኢትዮጵያ: ጥናታዊ ጽሁፍ. The EOTC Patriarchate: A Cause for Division. የትግራይ ህዝብ ሥጋትና የህወሓት ፖለቲካ. Tigray Economics and Ethiopian Politics. The EOTC at a Crossroads. ፓትርያርክ ብፁዕ አባ ማትያስና ተግዳሮቶቻቸው. ሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምርያ.
adama1.blogspot.com
Ethiopian news and views: februari 2009
http://adama1.blogspot.com/2009_02_01_archive.html
Ethiopian news and views. Free Information Access For All People. Onsdag 11 februari 2009. Ethiopians united can never be defeated! By Alemayehu G. Mariam 9 February 2009. What Is Ethiopian Unity? 8221; This is our time to come together and unite against a divisive, dastardly and devilish dictatorship. This is the time to stand up and declare: “Ethiopians united can never be defeated! But what exactly is the “unity” which makes Ethiopians invincible? This “truth-force” has many manifestations...As a form...
tekluabate.blogspot.com
Abyss: Tigray Economics and Ethiopian Politics
http://tekluabate.blogspot.com/2013/03/asrats-teachable-moments.html
To be Human is to be Free! Wednesday, 20 March 2013. Tigray Economics and Ethiopian Politics. It is known that TPLFities dominate Federal government offices including the military and security apparatuses. It is public discourse that people from Tigray take a significant number of scholarships being offered by top western universities. Compared to the other regional governments, Tigray presumably outachieves in nearly all economic indicators and measures. In its January 2013 book entitled. Food and Agric...
tekluabate.blogspot.com
Abyss: December 2013
http://tekluabate.blogspot.com/2013_12_01_archive.html
To be Human is to be Free! Sunday, 29 December 2013. ጎጂ ባህሎቻችን (ክፍል 2). 171;ጎጂ ባህሎቻችን በሚል ርእስ ተከታታይ ጽሁፎችን እንደማቀርብ ከሳምንታት በፊት በተለቀቀው ክፍል 1 (ጽሁፉን ለማንበብ ይህን ይጫኑ. Http:/ tekluabate.blogspot.no/2013/10/blog-post 20.html. ጽሁፌ ላይ ቃል ገብቼ ነበር: የመጣጥፎች ዓላማም የማይጠቅሙንን ባህሎች በሚገባ እንድንመረምርና ገንቢና ጠቃሚ ባሃሎቻችንን እንድንገነባ የሚያስችል የውይይት መድረክ መፍጠር ነው:. Subscribe to: Posts (Atom). መከራ ላይ ላሉ ውድ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቼ! View my complete profile. D-Day: The Ethiopian Type. Hailemariam Desalegn: Next Ethiopian Leader? የትግራይ ህዝብ ሥጋትና የህወሓት ፖለቲካ.
tekluabate.blogspot.com
Abyss: June 2014
http://tekluabate.blogspot.com/2014_06_01_archive.html
To be Human is to be Free! Saturday, 7 June 2014. አገራዊ ስሜት ለምን ይጎድለናል? በክፍል አንድ ጽሁፌ ብዙ ኢትዮጵያዊ በቂ የአገር ስሜት እንደሌለው ሞግቻለሁ: አገራዊ ስሜት ማለትም አገራችንን በተመለከተ የሚነሱ ጉዳዮችን በነቃ አእምሮ ተከታትሎና መርምሮ የራስን ግንዛቤ መውሰድ ከዚያም የሚገባውን አስተዋጽዖ ማድረግ እንደሆነም ጠቁሜአለሁ: በስብሰባዎችና የውይይት መድረኮች መሳተፍ: የፖለቲካ ወይም የሲቪል ተቋማትን መምራት ወይም አባል መሆን: የራሱና የሌላ ሰው መብት ሲጣስ መቃወም: እድገትና ለውጥ በሚያመጡ ፕሮጄክቶች መሳተፍ ወዘተ የአገራዊ ፖለቲካዊ ስሜት የሚገለጥባቸው መንገዶች እንደሆኑም ለምሳሌነት አንስቻለሁ: ከዚያም . ለአገራዊ ስሜት በበቂ ሁኔታ አለመኖር ተጠቃሽ መንስኤዎችን ወይም ምክንያቶችን ለውይይት አቅርቤአለሁ:. 160; . Friday, 6 June 2014.
SOCIAL ENGAGEMENT